በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ መምህራን፣ተማሪዎችና የአስተዳደር ሰራተኞች በልዩ ልዩ ሀሳቦች የተሳተፉበት “ሰበዝ” መጽሔት ቁጥር ፪ ዕትም ሰኔ 29/2014 ዓ.ም በማራኪ አልሙኒዬም ህንፃ የመሰብሰቢያ አዳራሽ የዩኒቨርስቲያችን ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የምረቃ ሥነሥርዓት ተካሂድል፡፡
በመርሃ ግብሩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት
አፀደወይንን ጨምሮ የአካዳሚክ ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ካሳሁን ተገኘ፣ የማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር አገኘሁ ተስፋ፣የአማራ ክልል የባህል ማዕከል ዋና ዳሬክተር አቶ ገ/ማሪያም ይርጋ፣ መምህራንና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አካላት ተገኝተዋል፡፡
የኮሌጁ ም/ዲን ዶ/ር አዕምሮ አስማማው መርሃ ግብሩነ በእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ከከፈቱ በኋላ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት አፀደወይን የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ በንግግራቸወም ኮሌጁ ከዚህ ቀደም በኪነ-ጥበብ፣ በታሪክ፣ በባህል፣ በማህበራዊና በሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረጉ ሴሚናሮችንና አውደጥናቶችን በተከታታይ በማካሄድ ኮሌጀጁ ኃላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡ ኮሌጁ በየዓመቱ ሰበዝ መጽሄትን ማዘጋጀቱ ለቀጣይ ትውልድ አበረታች መሆኑንና ህትመቱ ቀጣይነት እንዲኖረው ያሳሰቡ ሲሆን ወደፊትም በዩኒቨርሳቲው የማህበረሰብ ሬዲዮ እንዲመሰረት የኮሌጁ መምህራንና ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ኃላፊነቱን ወስደው እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡
በምረቃው ስነ ስርዓቱ የህትመት ሚዲያ ታላቅነትና የኤልክትሮኒክስ ሚዲያ በንጽጽር በመጽሔቱ ዋና አዘጋጅ በአቶ ምንይችል መሰረት ቀርቦ የአምድ ተሳታፊዎችን ከፍ ለማድረግም አጭር ውይይት ተካሂዶና አስተያየት ተሰጥቶበት መርሃግብሩ ተጠናቋል፡፡
የኮሌጁን የምርምር፣ የመማር ማስተማር ስራዎችና የማህበረሰብ አገልግሎት አበይት ክንውኖችን በመጠናዊ ዜና ማስተዋወቅና መሰነድ፣ መምህራንና ተማሪዎች ያላቸውን ግንኙነት ዘርፈ ብዙ እንዲሆን መምከርና ማጠናከር፣ መምህራን በንባብና በምርምር ያገኟቸውን እውቀቶች የሚያካፍሉበት መድረክ ሆኖ ማገልገልን አላማ ያደረገ ሰበዝ የተሰኘች መጽሔትን ባለፍው 2013ዓ/ም ዕትም አንድን ማስመረቁ የሚታወቅ ነው፡፡
**************************************************
ለልህቀት እንተጋለን!
የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ሰኔ 29/2014 ዓ.ም
8 Comments
Amazing things here. I’m very glad to see your article.
Thanks so much and I’m taking a look forward to touch you.
Will you please drop me a e-mail?
їCуmo obtener foracort en Mйxico? miflonil prescrit sur ordonnance
Great weblog right here! Also your web site so much up very
fast! What web host are you the use of? Can I am getting
your associate link for your host? I want my web site loaded up as fast as
yours lol
I’m extremely impressed with your writing skills and also with the layout on your weblog.
Is this a paid theme or did you customize it yourself?
Either way keep up the nice quality writing, it’s rare to see a great blog like this one nowadays.
What’s up, just wanted to say, I loved this blog post. It was funny.
Keep on posting!
Thanks for your personal marvelous posting!
I truly enjoyed reading it, you may be a great author.I will
make certain to bookmark your blog and will often come back very soon. I want to encourage you to ultimately continue
your great work, have a nice evening!
Hello! I’ve been reading your site for a long time now and finally got the bravery to go ahead and give you a shout out
from Huffman Texas! Just wanted to tell you keep up the
good work!
Howdy! This is my first comment here so I just wanted to give a quick shout out and say I really enjoy reading through your
posts. Can you suggest any other blogs/websites/forums that go over the same subjects?
Thank you!